ዓርብ 6 ሜይ 2016

የፊፋ የሚያዚያ ወር የአገራት ደረጃ ይፋ ተደርጓል::

በዚህም መሰረት አርጀንቲና፣ቤልጄም እና ቺሊ ከ 1~3 ደረጃውን ሲይዙ
4- ኮሎምቢያ
5-ጀርመን
6-ስፔን
7-ብራዚል
8- ፓርቹጋል
9-ኡራጋይ
10-እንግሊዝ እስከ አስር ያለውን ደረጃ ይዘዋል።
ከአፍሪካ ደግሞ
33-አልጄሪያ
34-አይቮሪኮስት
38-ጋና ሲሆኑ
ወደ ምስራቅ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ
72-ዩጋንዳ
87-ሩዋንዳ
116-ኬንያ
122-ብሩንዲ
123-ኢትዮጵያ ተቀምጠዋል::
ኢትዮጵያ ከአለም 123ኛ ከ አፍሪካ 38ኛ ከምስራቅ አፍሪካ ደግሞ 5ኛ ላይ ተቀምጣለች

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ