ማክሰኞ 3 ሜይ 2016

ዛሬ በተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታወች፦

ድሬዳዋ ከነማ 1-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ሲዳማ ቡና 0-0 ሀዲያ ሆሳእና
ሀዋሳ 0-0 ወላይታ ዲቻ
ዳሽን ቢራ 0-0 ኢትዮ ንግድ ባንክ
አርባምንጭ 0-0 መከላከያ
ኢትዮጵያ ቡና 1–0 ኤልፓ)

ክሪስቲያኖ ሮናልዶ 100% ለሲቲው ጨዋታ ብቁ ነው ሲል የማድሪዱ አለቃ ዚነዲን ዚዳን ተናገረ።ዚዳን አክሎም የቤንዜማና ካሴሜሮ ለዚ ጨዋታ መድረስ አጠራጣሪ ነው ብሏል።

የዩናይትዱ አሰልጣኝ ሉኢቫንሀል በቀጣይ ከዩናይትድ ጋር ዋንጫወችን ማግኘት እፈልጋለሁ ማለታቸው ሰውየው ከዩናይትድ ቤት እንደማይለቁ ያሳያል ተባለ።

የሌስተር ሲቲው አሰልጣኝ በክለባችን ደስተኛ የሆኑ ተጫዋቾች ብቻ አብረውን በቀጣይ አመት ይቆያሉ አሉ።

የሌስተር ሲቲው ወጣት የ19 አመት ተከላካይ ቤንቼዊል ሊቨርፑልን ተቀላቀለ።ተጫዋቹ የጊብስ ምትክ አንዲሆን በአርሰናል ይፈለግ ነበር።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ