እሑድ 8 ሜይ 2016

ሸገር ደርቢ

በኢትዮጵያ ፕሪሜርሊግ የምንግዜ የአዲስ አበባ ከተማ ተቀናቃኞቹ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና በዛሬው ዕለት በአደስ አበባ እስታዲየም በ10:00 ሰዓት ጨዋታው ይካሄዳል ። የስታዲየሙ ድባብ እንዲሚከተለው ነው።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ