ሰኞ 2 ኖቬምበር 2020
ዓርብ 30 ኦክቶበር 2020
ረቡዕ 28 ኦክቶበር 2020
ማክሰኞ 27 ኦክቶበር 2020
ሰኞ 26 ኦክቶበር 2020
ረቡዕ 21 ኦክቶበር 2020
ማክሰኞ 20 ኦክቶበር 2020
ሰኞ 19 ኦክቶበር 2020
ረቡዕ 14 ኦክቶበር 2020
ማክሰኞ 13 ኦክቶበር 2020
ዓርብ 9 ኦክቶበር 2020
ሐሙስ 8 ኦክቶበር 2020
ሐሙስ 1 ኦክቶበር 2020
ዓርብ 25 ሴፕቴምበር 2020
ሐሙስ 24 ሴፕቴምበር 2020
ዓርብ 28 ኦገስት 2020
ሐሙስ 27 ኦገስት 2020
ማክሰኞ 25 ኦገስት 2020
ሐሙስ 13 ኦገስት 2020
ረቡዕ 12 ኦገስት 2020
ረቡዕ 29 ጁላይ 2020
#የሄፒታይተስ በሽታ ስርጭት ሰፊ በመሆኑ ህብረተሰቡ ራሱን መጠብቅ አለበት- የጤና ሚኒስቴር
ሄፒታይተስ (የጉበት በሽታ) እንደ ሌሎች በሽታ አጀንዳ ሆኖ ብዙ ባይሰራበትን ስርጭቱ ሰፊ በመሆኑ ህብረተሰቡ ራሱን ከዚህ ቫይረስ ሊጠብቅ እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ አሳሰቡ።
ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ዛሬ አለም አቀፍ የሄፓታይተስ ቀን አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የሄፓታይተስ በሽታ አሁን ላይ ከአለም በገዳይነቱ በ2ኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በመሆኑም መንግስት ከመቼውም በላይ በሄፒታይተስ ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው መሆኑንም አስታውቅዋል።
በዚህም ቫይረሱን ለመከላከል ባሳለፍነው አንድ ዓመት ውስጥ ተጋላጭ ለሆኑ ከ675 ሺህ በላይ የጤና ባለሙያዎች ክትባት መሰጠቱ ተጠቁሟል።
ከፈረንጆቹ 2007 ጀምሮ በመደበኛ የክትባት መርሃግብር ተካቶ ለህጻናት እየተሰጠ ነውም ተብሏል።
ዛሬ አለም አቀፍ የሄፓታይተስ ቀን በአለም ለ10ኛ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ7ኛ ጊዜ “ከጉበት በሽታን ነጻ የሆነን ነገን እንፍጠር” በሚል መሪ ቃል እናቶች እና ህጻናት በጉብት በሽታ እንዳይያዙ በሚደረግ ጥረት ላይ ትኩረት ተሰጥቶት ይከበራል ተብሏል።
በአለም በየአመቱ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች በሄፓታይተስ በሽታ እንደሚሞቱ መረጃዎች ያመካክታሉ።
በሃኢትዮጵያም በሽታው በስፋት ከተሰራጨባቸው ሀገራት ስትመደብ በ2017 በተሰራ ጥናት 9 ነጥብ 4 በመቶ በሄፓታይተስ ቢ እንዲሁም 3 ነጥብ 1 በመቶ የሚሆኑ ሰዎች ሄፓታይተስ ሲ እንዳለባቸው ይገመታል።
በሀይማኖት እያሱ
ሐሙስ 4 ጁን 2020
ተጨማሪ 150 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው፤ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ 5141 የላቦራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 150 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1636 መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የተረጋገጠ ሰዎች ከ 3 እስከ 72 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ 94 ወንድና 56 ሴት ሲሆኑ፤ 147 ኢትዮጵያውያንና ሶስቱ የውጭ ዜጎች መሆናቸው ታውቋል ::
ማክሰኞ 2 ጁን 2020
#ሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ
ማዕከሉ 40 የጽኑ ሕሙማን መኝታዎችና 1 ሺህ ጽኑ ያልሆኑ ሕሙማን ታካሚዎች አገልግሎት መስጠት ይችላል።
ጎን ለጎንም የላቦራቶሪ፣ የመድሃኒት ቤት፣ የጤና ባለሙያዎች ልብስ መቀየሪያ፣ መታጠቢያዎችና ሌሎች ክፍሎችም ተዘጋጅተዋል።
በማዕከሉ ተኝተው ለሚታከሙ ሕሙማንና ለጤና ባለሙያዎች አስፈላጊ ግብዓቶች መሟላታቸውንም ጠቅሰዋል።
በተጓዳኝም ከማዕከሉ የጥበቃ ሠራተኞች ጀምሮ የሕክምና አገልግሎት ለሚሰጡ ነርሶችና ዶክተሮች ሥልጠና ተሰጥቷል።
በዚህ መሰረት የማዕከሉ ዝግጅት ተጠናቆ ዛሬ ህሙማንን መቀበል መጀመሩን ነው ዶክተር እስማኤል መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
ልጥፎች (Atom)