ዓርብ 24 ሜይ 2019

ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት የደስታ መልዕክት አስተላለፉ


የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኤርትራን 28ኛ ዓመት የነፃነት በዓል አስመልክተው ለሀገሪቱ ህዝብና መንግስት የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸውም ለዓመታት ተቋርጦ የነበረው የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በአሁኑ ወቅት የጋራ መተማመንና ፍላጎትን መሰረት በማድረግ በጥሩ ሁኔታ በመቀጠሉ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
(ኢ.ፕ.ድ)

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ