ዓርብ 2 ፌብሩዋሪ 2018

61 የሀገር ውስጥ ስራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዳቸው ተሰረዘ



የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ዓርብ ጥር 25 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ 77ኛ ዓመት ቁጥር 145 ባወጣው ማስታወቂያ የሀገር ውስጥ ስራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በቢሮው በስራና ሠራተኛ ማገናኘት አግልግሎት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አውጥተው ይሰሩ የነበሩ ቢሆንም የዕድሳት ጊዜያቸውን በወቅቱ ባለመፈፀማቸው ምክንያት በአዋጅ ቅጥር 632/2001 አንቀጽ 28 ንዑስ አንቀጽ 1/መ/መሠረት ከጥር 01 ቀን  2010 ዓ.ም ጀምሮ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፍቃዳቸውን ሰርዟል፡፡ 











ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ