ማክሰኞ 28 ጁን 2016

የኢትዮ ጵያ ፕሪሜርሊግ የመዘደጊያ ስነስርዓት በነገው እላት ይካሄዳል።

የኢትዮ ጵያ ፕሪሜርሊግ የመዘጊያ ስነስርዓት በነገው አለት የሚካሄድ  ሲሆን አሸናፊው ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራም ዋንጫ ይረከባል ከዛበፊት የሚደረጉ ጨዋታዎች
ረቡዕ ሰኔ 22 ቀን 2008 ደደቢት ከ ሀድያ ሆሳዕና 8:30 (አ/አ ስታዲየም) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዋሳ ከነማ 11:30 (አ/አ ስታዲየም)

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ