የኢትዮ ጵያ ፕሪሜርሊግ የመዘጊያ ስነስርዓት በነገው አለት የሚካሄድ ሲሆን አሸናፊው ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራም ዋንጫ ይረከባል ከዛበፊት የሚደረጉ ጨዋታዎች ረቡዕ ሰኔ 22 ቀን 2008 ደደቢት ከ ሀድያ ሆሳዕና 8:30 (አ/አ ስታዲየም) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዋሳ ከነማ 11:30 (አ/አ ስታዲየም)
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ