ሐሙስ 4 ጁን 2020

ተጨማሪ 150 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው፤ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ 5141 የላቦራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 150    ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1636  መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የተረጋገጠ ሰዎች ከ 3   እስከ 72   ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ  94   ወንድና  56  ሴት ሲሆኑ፤  147 ኢትዮጵያውያንና ሶስቱ  የውጭ ዜጎች መሆናቸው ታውቋል ::

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ