ሰኞ 9 ጁላይ 2018

#የዓለም ባንክ የአፍሪካ ጎዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ነገ ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ

የዓለም ባንክ የአፍሪካ ጎዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ሃፌዝ ጋኒም ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው፡፡
ምክትል ፕሬዚዳንቱ በነገው ዕለት አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሏል፡፡
በጉብኝታቸው ወቅትም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክትር አብይ አህመድ ጋር እንደሚወያዩ ይጠበቃል፡፡
እንዲሁም የፋይናንስና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም ተከስተ ጋርም ይወያያሉ፡፡
በውይይታቸው ወቅትም ስለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ግስጋሴና በአዲሱ የማሻሻያ ፖሊሲዎች ላይ ትኩረታቸውን ያደርጋሉ ተብሏል፡፡ በተጨማሪም በኢትዮጵያ መንግስትና በዓለም ባንክ መካከል ስላለው የስራ ግንኙነትም ይነሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

                                                                                                            አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2010 (ኤፍቢሲ)
туристический онлайн-справочник
Лучшие Андроид планшетአዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2010 (ኤፍቢሲ) የዓለም ባንክ የአፍሪካ ጎዳዮች ምክትል ፕ

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ